Openion

ግንቦት ፯ ቀን ፪ሺ፱ ዓ.ም ዕለተ ሰኞ የዐማራ ድምፅ ራዲዮ[ዐድራ] ስርጭትን እንድታደምጡ አያሰስብን በምትችሉት መንገድና አቅምም አገር ቤት በስፋት እንዲሰማ ትብራችሁንም እንሻለን።

The Ethiopian Government Must Stop the Genocidal Violence Directed Against the Amhara People!

Sunday, December 25, 2016

It is a public secret that the TPLF (Tigray Peoples Liberation Front, which is the dominant political force ruling the Ethiopian state), from its inception has labeled the Amhara people as its number one enemy. This liberation front, with its grandiose scheme of establishing “The Greater Tigray...Read more

የጣና በለስ ታሪካዊ የልማት ፕሮጀክት፤ ከመፈራረስና ውድመት እስከ መሸጥ

Tuesday, December 13, 2016

የአባይ ተፋሰስ ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት ተፋሰሶች የላቀ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ፋይዳ ያለው ልዩ ቦታ በመሆኑ በርካታ 
ጥናቶች ተደርገውበታል:: የመጀመርያው የአባይና ጣና ዳሰሳ ጥናት የተካሄደው በእንግሊዞች ነበር:: ቀጣዩ ዝርዝርና ጥልቅ ጥናት 
የተካሄደው በአጼ ኃይለሥላሴ ልዩ ጥያቄ ሲሆን ምክንያቱም አወዛጋቢው የእንግሊዝና ጣልያን በ1925 ዓ.ም የተፈራረሙት ውል 
ነበር:: ይህ የወራሪ ሃይሎች ውል ጣልያን ኤርትራ የሚገኘውን ቅኝ...Read more

«የማይመቱት ልጅ፣ ሲቆጡት ያለቅሳል!»

Wednesday, July 27, 2016

የጐንደሩ ጉዳይ የዐማራውን ኅልውና የማስከበሩ ትግል የመጀመሪያው ምዕራፍ እንጂ የመጨረሻው እንዳልሆነ ይታወቅ!

ሰሞኑን የሞሶሎኒ ዓላማ አራማጅ የሆነው ዘረኛው የትግሬ ወያኔ አረመኔአዊ አገዛዝ፤ ባለፉት 40 ዓመታት በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ በተናጠል፤ በዐማራው ነገድ በጥቅል፤ የሚፈጽመው የዘር ማጥፋት እና የዘር ማጽዳት ወንጀል ወደ አዲስ ምዕራፍ ተሸጋርሯል። በቅርቡም ባካሄደው ዘግናኝና ሰቅጣጭ ግድያና ሥቃይ፣ እስራት...Read more

የሞረሽ ወገኔ ዐማራ ድርጅት የማዕከላዊ ምክርቤት 8ኛ መደበኛ ስብሰባ

Wednesday, July 27, 2016

እኛ የሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ማዕከላዊ ምክር ቤት አባሎች፣ በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ መሠረት የማዕከላዊ ምክርቤቱን 8ኛ መደበኛ ስብሰባ ቅዳሜ ሰኔ 25 ቀን 2008 ዓ.ም. (Saturday July 2, 2016) አድርገናል። ምክር ቤቱ፦

አንደኛ፦ በሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ሊቀመንበር የቀረበውን የማዕከላዊ ምክር ቤቱን የስድስት ወር የሥራ ሪፖርት አዳምጠን በሙሉ ድምፅ አጽድቀናል።Read more

Subscribe to RSS - Openion