የዐማራው ነገድ የጅምላ ፍጅትና ተጋድሎ ማስረጃዎች በከፊል!

Saturday, September 10, 2016

ዐማራው ከ1972 እስከ 2008 ዓም ባሉት ዓመታት በዘረኛው የትግሬ ወያኔ በጠላትነት ተፈርጆ ከፍተኛ የሆነ የዘር ጥፋትና የዘር ማጽዳት ወንጀል የተፈጸመበት መሆኑን ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ባለፉት አራት ዓመታት ተከታታይ መግለጫዎችን ማውጣቱ ይታወሳል። በዚህም መሠረት በአጠቃላይ በወያኔ የዘር አገዛዝ ከ5 ሚሊዮን በላይ ዐማሮች ከምድረ-ገጽ እንዲጠፉ ተደርጓል። በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ፣ ከዐማራው የጸዱ አካባቢዎችን ለመፍጠርና ዐማራውን አሰቃይቶ፣ አደህይቶና ከሰው...Read more

ሞረሽ ለዐማራ ሕዝብ!!! ከሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት የተሰጠ የነፍስ አድን ጥሪ!

Wednesday, August 31, 2016

የተከበርከውና ጀግናው የዐማራ ሕዝብ ሆይ!  
የትግሬ ወያኔ አገዛዝ «ዐማራውን አከርካሪውን ሰብረነዋል»፣ «ዐማራው ላይመለስ ገድለን ቀብረነዋል» በማለት ይሳለቅብሃል። በእርግጥም ባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት ከአምስት ሚሊዮን በላይ ዐማሮችን ገድሎ፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩትን ደግሞ አሰድዶ ከመኖሪያ ቀያቸው አፈናቅሏል። ሆኖም ግን ከሞቱት በላይ፣ ካሉት በታች ሆነህ የምትኖረው የቀረኸው ዐማራ፣ ከገባህበት የቁም መቃብር ለመውጣት ዘወትር ትግልህን እንዳላቋረጥክ...Read more

ዐማራው፣ አሁንም በዘረኛው የትግሬ ወያኔ አገዛዝ የዘር ፍጅት እየተፈጸመበት ነው!

Thursday, August 25, 2016

ወያኔ አጥፍቶ ለመጥፋት የመጨረሻውን መሰናዶ እያደረገ መሆኑ ግልፅ ሆኗል

የትግሬ-ወያኔ ላለፉት 25 ዓመታት በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ፣ በተለይም በዐማራው፣ በኦሮሞው፣ በሱማሌው፣ በሐዲያው፣ በአኙዋኩ፣ በኑዌሩ፣ በከፊቾው፣ ወዘተርፈ ላይ የፈጸመው የዘር ፍጅት፣ በ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ላይ ሊፈጸም ቀርቶ ለማሰብ አስቸጋሪ ነው። ግፉ ከገደቡ አልፎ በመትረፍረፉ፣ የዚህ የከፋ የዘር ፍጅት እና የዘር ማጽዳት ወንጀል ሰለባ የሆኑት ነገዶች...Read more

በቴሌኮንፈረንስ ለሚደረግ ስበስባ ጥሪ! በዓለም ዙሪያ ለምትኖሩ የሞረ ሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት አባሎች፤ ደጋፊዎች እና አገር ውዳድ ኢትዮጵያውያን በሙሉ

Wednesday, August 24, 2016

የሞረሽ ወገኔ ዐማራ ድርጅት በዓለም ዙሪያ ከሚገኙ አባሎቹና ደጋፊዎቹ እንዲሁም ሞረሽ የዐማራ ሬድዮ ድምፅ ፕሮጀክትን የሚደግፉ ኢትዮጵያን ክሆኑ ወገኖቻችን ጋር በቴሌኮንፈረንስ(በሥልክ) ስብሰባ ለማድረግ አቅዷል። ስብሰባው ቅዳሜ  ቀን  ነሓሴ ፳፩ ፤፪ሺህ ፰ዓ.ም(August 27፣2016) በኒዮርክ ሰዓት አቆጣጠር በ3:00PM ይጀመራል። የስብሰባው ዓላማ ሞረሽ የዐማራ ሬድዮ ድምፅ ፕሮጀክትን እውን ለማደረግ የሚያስችል የገንዘብ እና ሌሎች ዓይነት ድጋፎችን ለማሰባሰብ...Read more

በባሕርዳሩ ሰላማዊ ሰልፍ በትግሬ-ወያኔ ግፍ የተጨፈጨፉትን እንድናውቃቸውና እንድንዘክራቸው!

Thursday, August 18, 2016

ዘረኛው የትግሬ ወያኔ የወልቃይት ጠገዴን የማንነት ጥያቄ ደግፈው በወጡ የባሕርዳሩ ሰላማዊ ሰልፍ በግፍ የገደላቸው ወገኖቻችን ዝርዝር በከፊል።

«የወልቃይት ጠገዴ የማንነት ጥያቄ፣ የእኛም የዐማራነት ጥያቄ ነው፣» ብለው እሑድ ነሐሴ 1 ቀን 2008 ዓም ላይ በባሕርዳር ከተማ፣ በሰላማዊ መንገድ ድምፃቸውን ለማሰማት በወጡ ዐማሮች ላይ፣ የትግሬ ወያኔ ዘረኛ ቡድን በርካታ፣ ሩቅ አሳቢ፣ ለሥራ የጓጉ፣ ላገርና ለወገን ታላቅ ተስፋ...Read more

የሕዝቡ እንቢተኝነት ፣ የዘረኛውን የወያኔ አገዛዝ እያፈራረሰው ነው!

Wednesday, August 17, 2016

የትግሬ ወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ ላይ ላለፉት 25 ዓመታት ጭኖት የኖረው በዘረኝነት ላይ የተመሠረተው ያንድ ነገድ የበላይነትና የውስጥ ቅኝ አገዛዝ ሥርዓት በሕዝቡ የእንቢተኝነት እንቅስቃሴ ከመኖር ወደ አለመኖር እየተሸጋገረ ነው። የወያኔ አገዛዝ ሲጀመር ጀምሮ ደካማ «መንግሥት» እንደሆነ ይታወቃል። የድክመቱ መገለጫም፣ አንደኛ፣ የአናሳዎች መንግሥት በመሆኑ የአብዛኛውን ሕዝብ ድጋፍ ያገኘ አይደለም። ሁለተኛ፣ የሚገዛው በኃይል በጦር መሣሪያ አስገድዶ እንጂ፣ በሕግ...Read more

የትግሬ-ወያኔ የዐማራ እና የኦሮሞ ነገዶችን ሕዝብ ጨርሶ ለማጥፋት ያቀደው ሚስጢራዊ አዲስ ሤራ

Tuesday, August 16, 2016

ላለፉት 25 ዓመታት የትግሬ-ወያኔ በሕዝብ ላይ የፈጸመው ግፍና በደል ከመጠን በላይ በመሆኑ፣ ሕዝቡን ለእምቢተኝነት አነሳስቷል። ይህ ግፍና በደል መጠን የለሽ በመሆኑ፣ በአገሪቱ ልዩ ልዩ ክፍሎች፣ በተለይም በጎንደር፣ በጎጃም፣ በሸዋ፣ በወሎ፣ በሐረርጌ፣ በአርሲና በወለጋ ክፍለ-ሀገሮች የሚኖረው ሕዝብ፣ የትግሬ-ወያኔ «ለብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ዕኩልነት» ሲል «አመጣሁት» ያለውን «ሕገ-መንግሥት» የማይቀበለው መሆኑንና፣ የዚሁ  «ሕገ-መንግሥት» ተብየ መገለጫ...Read more

ቅኝ ተገዥነቱን ያወቀ ሕዝብ በከፊል ነፃ ነው!

Saturday, August 13, 2016

ኢትዮጵያ ሕዝብ በትግሬ ወያኔ ቅኝ ተገዥ ከሆነ ድፍን 25 ዓመት ሆነው። በእነዚህ ረጅም ዓመታት፣ የተማሩትም ሆነ ያልተማሩት ዜጎች፣ በቅኝ ተገዥነት መያዛቸውን ያወቁትም ሆነ ለማወቅ የጣሩት በጣም ጥቂቶች ናቸው። እነዚህ በቅኝ ተገዥነት ተይዘናል ያሉት የጥቂቶቹ ድምፅ፣ በብዙኃኑ፣ ከሁሉም በላይ በጎሣ ፖለቲከኞቹ ድምፅ ተውጦ፣ ወያኔ፣ ያላንዳች ሀግ ባይ፣ ሩብ ምዕተ ዓመታት  የአገሪቱን ብሔራዊ ጥቅምና ሉዓላዊነት በእጅጉ የጎዱ ሥራዎችን እንዲሠራ ሠፊ ዕድል ሰጠው።...Read more

ዐማራው፣ ዐማራዊ ማንነቱን አረጋግጦ፤ ጀግንነቱንና ኢትዮጵያዊነቱን በደሙ እያስከበረ ነው!

Sunday, August 7, 2016

ዐማራው የኢትዮጵያዊነት ዋልታና ማገር፣ ወራጅና ጭምጭም፣ ስሚንቶና አሸዋ መሆኑ ይታወቃል። ይህን ማንነቱን ጠንቅቀው የሚያውቁ፤ የአገርና የትውልድ ከኻዲዎች፣ ዐማራውን የሌሎች ነገድና ጎሣዎች ጠላት አድርገው በመሳል፣ ላለፉት ፳፭(ሃያ አምሥት) ዓመታት የዘረኛው የትግሬ ወያኔ አገዛዝ፣ የዘር ማጥፋትና የዘር ማጽዳት ወንጀል እንዲፈጸምበት አድርገዋል። በመሆኑም በቁጥር ከአምስት ሚሊዮን የማያንሱ ዐማሮችን በልዩ ልዩ መንገዶች ከምድረ-ገጽ እንዲጠፉ አድርገዋል። አንዳንድ...Read more

«የማይመቱት ልጅ፣ ሲቆጡት ያለቅሳል!»

Wednesday, July 27, 2016

የጐንደሩ ጉዳይ የዐማራውን ኅልውና የማስከበሩ ትግል የመጀመሪያው ምዕራፍ እንጂ የመጨረሻው እንዳልሆነ ይታወቅ!

ሰሞኑን የሞሶሎኒ ዓላማ አራማጅ የሆነው ዘረኛው የትግሬ ወያኔ አረመኔአዊ አገዛዝ፤ ባለፉት 40 ዓመታት በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ በተናጠል፤ በዐማራው ነገድ በጥቅል፤ የሚፈጽመው የዘር ማጥፋት እና የዘር ማጽዳት ወንጀል ወደ አዲስ ምዕራፍ ተሸጋርሯል። በቅርቡም ባካሄደው ዘግናኝና ሰቅጣጭ ግድያና ሥቃይ፣ እስራት...Read more

የሞረሽ ወገኔ ዐማራ ድርጅት የማዕከላዊ ምክርቤት 8ኛ መደበኛ ስብሰባ

Wednesday, July 27, 2016

እኛ የሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ማዕከላዊ ምክር ቤት አባሎች፣ በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ መሠረት የማዕከላዊ ምክርቤቱን 8ኛ መደበኛ ስብሰባ ቅዳሜ ሰኔ 25 ቀን 2008 ዓ.ም. (Saturday July 2, 2016) አድርገናል። ምክር ቤቱ፦

አንደኛ፦ በሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ሊቀመንበር የቀረበውን የማዕከላዊ ምክር ቤቱን የስድስት ወር የሥራ ሪፖርት አዳምጠን በሙሉ ድምፅ አጽድቀናል።Read more

ጭካኔ የተሞላበት ግፍ የወለደውን ሕዝባዊ አመጽ፣ ተመሳሳይ ጭካኔና ግፍ አያቆመውም!

Thursday, July 14, 2016

የወልቃይት ጠገዴ፣ ጠለምትና አርምጭሆ ወረዳ ነዋሪ የዐማራ ነገድ ሕዝብ ፣በዘረኛው የትግሬ ወያኔ ከ1972 ዓም እስከ ዛሬ ድረስ የማያባራ ፣አሰቃቂ፣ ሰቅጣጭና አሳዛኝ ግፍ ፈጽሞበታል። እየፈጸመበትም ይገኛል። በሽዎች የሚቆጠሩትን በአሰቃቂ ሁኔታ አሥሮና አሰቃይቶ ገድሏል። አያሌዎች ዐማራ በመሆናቸውና በኢትዮጵያ አንድነት ማመናቸው እንደወንጀል ተቆጥሮባቸው በግፍ በመሬት ውስጥ እስር ቤቶች ያለፀሐይ ብርሃን ለዘመናት ታስረው ተሰቃይተዋል። በርካታ የወልቃይት፣ ጠገዴ እና...Read more

«የእሣት ልጅ አመድ» የሆነው የዘመኑ ኢትዮጵያዊ ታሪካዊ ማንነቱን ያስከብር!

Friday, May 6, 2016

ከዛሬ ሰማኒያ ዓመታት በፊት የነበሩት ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን እና እናቶቻችን፣ ከትግራይ እና ከኤርትራ ምድር በበቀሉ ባንዶች አጋዥነት በፋሽስት ጣሊያኖች ጦር ማይጨው ላይ ድል ሲመቱ «እሺ፣ አሜን፣ እንገዛለን» ብለው እጃቸውን አጣጥፈው አልተቀመጡም። ራሣቸው ፋሽስቶችም እንዳመኑት፥ በተለይ በሰሜን ሸዋ፣ በጎጃም፣ በጎንደር፣ በወሎ፣ በጉራጌ፣ በጅባት እና ሜጫ እንዲሁም በሌሎች የኢትዮጵያ ክፍሎች የነበሩት አርበኞች በመረጧቸው የጎበዝ አለቆቻቸው እየተመሩ፣ ለአምሥት...Read more

ለመላው የክርስትና ሃይማኖት ተከታይ ኢትዮጵያን በሙሉ! እንኳ ን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ።

Saturday, April 30, 2016

ዓለምን የፈጠረ የዘላለም አምላክ ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚች ዕለት ግንዛቴን ፍቱልኝ ፤ ድንጋዩንም ፈንቅሉልኝ ሳይል በባሕርይ ኃይሉና ስልጣኑ ተነስቷል። በእርግጥም አምላካችን በሞቱ ሞትን ገድሎ በትንሣኤው ሕይወትን ችሮናልና ደስታ ይገባናል። አምላካችን ወልድ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ከትንሣኤው በረከትና የውስጥ ነፃነት አይለየን። በዚች ቅዱስ ቀን ሊያዝን የሚገባው እግዚአብሔር አምላክ በአምሳያው የፈጠረውንና የሚያከብረውን ሰው - ኢትዮጵያዊ ዜጋ...Read more

ከ1983 እስከ 2007 ዓ.ም በዐማራው ነገድ ተወላጆች ላይ ስለደረሰው የዘር ማጥፋትና ማጽዳት ወንጀል የጥናት ውጤት ማጠቃለያ ዘገባ (ክፍል 2)

Thursday, April 28, 2016

ሀ)   መግቢያ

ኢትዮጵያ ውስጥ በአንድነት ሃይሎችና በጎጠኞች መካከል የተካሄደው ፍልሚያ ፤ በጎጠኞች አሸናፊነት ከተደመደመ ወዲህ እራሱን የቻለ የፖለቲካ ውጥንቅጥ እስከትሎ እንደሚመጣ የተገመተ ቢሆንም ወደ ዘር ማጥፋትና ማጽዳት ያመራል ብሎ የተነበየ ከቶ አልነበረም። የጎጠኞች ያልተጠበቀ ድልና እሱንም ተከትሎ የመጣው ስካር በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዐማሮችን ደም አፍሷል፤ እያፈሰሰም ነው። ክረምትና በጋ ፣ ቁር ፣ ሃሩር ሳይለይ ሌት...Read more

ዐማራው ከወልቃይት፣ጠገዴ እና ጠለምት ሕዝብ ጥያቄ ጎን ሊቆም ይገባዋል!

Friday, April 8, 2016

የማንኛውም አመፅ መነሻ መሠረቱ፣ ገዥዎች በሕዝብ ላይ የሚያደርሱት፣ የኢኮኖሚ ብዝበዛ፣ የመብት ረገጣ፣ የማንነት ነጠቃ እና የሥነ-ልቦና ሰለባ ልኩን አልፎ ገደብ ሲጥስ የሚፈጥረው ምሬት እንደሆነ ይታወቃል። የትግሬ ወያኔ ዘረኛ እና ከፋፋይ የፋሽስት ሞሶሎኒ ዓላማ አራማጅ ቡድን፣ በወልቃት ፣ በጠገዴ፣ በጠለምት፣ በሠቲት እና በአርማጭሆ ሕዝብ ላይ በተናጠል፣ እንዲሁም  በዐማራው ነገድ ላይ በወል፣ ከፍተኛ የሆነ የዘር ማጥፋት እና የዘር ማጽዳት ወንጀል ከ1972 ዓ.ም...Read more

A Study Summary on the Crime of Ethnic Cleansing Perpetrated on the Amhara of Ethiopia, 1991-2016

Wednesday, April 6, 2016

Moresh Wogenie Amara Organization (MWAO), which sponsored the study on the Crime of Ethnic Cleansing Perpetrated on the Amhara of Ethiopia, 1991-2016, is an Amhara Organization based in America. It is legally registered in Maryland, USA, as a civic society and has branches all over the world....Read more

ዳግማዊ ዐፄ ቴዎድሮስ- የዘመናዊት ኢትዮጵያ አስተዳደር ቋሚ መሠረት ጣይ ፡- ዝክረ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ከልደት አስከ ሕልፈተ ሕይዎት።

Tuesday, March 29, 2016

ዳግማዊ ዐፄ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ክብር፣ ነፃነት፣ ሉዓላዊነትና ብሔራዊ ማንነት ሲሉ፣ እጃቸውን ለእንግሊዝ ጦር መሪ ጄኔራል ናፒየር ከሚሰጡ ሞትን በመምረጥ ሽጉጣቸውን ጠጥተው ለኢትዮጵያዊነት ዳብሮ መቀጠል የተሰው ሰማዕት ንጉሠ ነገሥት መሆናቸው ዓለም ያወቀውና ያደነቀው አንጸባራቂ የታሪካችን አንዱ አካል ነው። ቴዎድሮስ ከእርሳቸው የነበሩት ንጉሦች መሠረታቸውን ይፋት፣ ሐረርና አዳል ባደረጉ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ጋር ባደረጉት ተከታታይ ጦርነቶች፣ ተያይዞም...Read more

በሌሎች ተክዶ ራሱንም የካደው ትውልድ

የዘመናዊ  ትምህርት  ወይም  “ቀለም  ቀመስ”  የሆነው  የዐማራው  ትውልድ  በሌሎች  ነገዶች/ጎሣዎች  ቀለም  ቀመስ ትውልድ  ተክዷል።  በሌሎች  መካዱን  ያልተረዳውና  ሊረዳም  ያልፈለገው  ቀለም  ቀመሱ  የዐማራ  ትውልድ፣  የራሱን  ማንነት ክዶ  የገዛ  ትውልዱን  ከጥፋት  ለመከላከል  የሚያስችለውን  አቅሙን  ላለመጠቀም  የተለያዩ  ምክንያቶችን  በመደርደር  ራሱንና ወገኖቹን ለጥፋት አጋልጦ፣ “የራሷ ሲያርባት የሰው ታማስላለች” ዓይነት ሆኖ ይታያል።...Read more

Monday, November 18, 2013

Moresh Program

ኢትዮጵያ ረጅም የአገርነትና ተከታታይነት ያለው የመንግሥት ታሪክ ካላቸው ጥቂት አገሮች አንዷ ናት፡፡ የረጅም ዘመን አገርነቷና የተከታታይ በሀወርታዊ መንግሥት ባለቤት መሆኗ፣ በጥንታዊ ሥልጣኔ የቴክኖሎጂ ቅሬቶቿና በራሷ የጽሁፍ ቋንቋ የተገለጸ ነው፡፡ በሰሜን ኢትዮጵያ የሚገኙት የአክሱም ሀውልት፣ የላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያናት፣ የጎንደር ቤተመንግሥቶችና ልዩ ልዩ ጥንታዊ መገልገያ መሣሪያዎች፣ የረጅም ዘመን ታሪኳ ቋሚ ነቃሾች ናቸው፡፡ በቅርቡ በምሥራቅ ኢትዮጵያ...Read more

Ato Tekle Yeshaw's Response to Dr. Lapiso

Ato Tekle reply to Dr. Lapiso part 1

Enitewaweq

Why Moresh?

Pages

Subscribe to ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት  RSS