የዛሬ ሰኞ ጥቅምት ፯/፪ሺህ፱ ዓም የሞረሽ ዐማራ ሬድዮ ስርጭትን ያድምጡ

የዐማራ ድምጽን ለመርዳት ይህን ተጭነው ዐቅምዎ የፈቀደውን ይለግሱ ዘንድ በደል በሚደርስበት ወገናችሁ ስም በትሕትና እንጠይቃለን

https://www.gofundme.com/voice-of-amara-radio-support-fund-2tvf94s

 

ዐማራው ዛሬም እንዳትሞኝ ነቅተህ ጠብቅ!

Saturday, October 8, 2016

ምንም ጊዜው ቢረዝም፣ የመከራ ጊዜ አይረሳም። ያለፉት 25 ዓመታት የትግሬ ወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የፈጸመው ሁለንተናዊ በደል ምንጊዜም የሚረሳ አይደለም። እንርሳህ ብንለው ሊረሳ የሚቻል አይደለምና! ላለመረሳቱ ምክንያት የሚሆነውም እያንዳንዱ በደል በድምፅ፣ በምስል፣ በሰነድ ተመዝግቦ የተያዘ ከመሆኑም ባሻገር፣ የበደሎቹ ዓይነት በዓለም ላይ ያልታዩ ዘግናኝና ሰቅጣጭ በመሆናቸው፣ እንርሳው ብንል ከኅሊናችን ጓዳ ተሽጠው የሚረሱ አይሆኑም። «ሥራ ለሠሪው፣...Read more

በ9/19/2016 በዋሽንግተን ዲሲ ኢትዮጵያውያን ባደረጉት የተቃውሞ ሕዝባዊ ሰልፍ አቶ ተክሌ የሻው የሞረሽ ወገኔ ዐማራ ድርጅት ሊቀመንበር ያደረጉት ንግግር፣

Saturday, October 1, 2016

 የተከበራችሁ እህት ወንድሞቼ የእናት ኢትዮጵያ ልጆች!  ለወገናችን ድምፅ ለመሆን ከተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የመጣችሁ ውድ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያዊያት! ይህ የዛሬው የተቃውሞ ሰልፍ፣ የትግሬ ነፃ አውጭ ድርጅትን ዘረኛ አገዛዝ በመቃወም ብቻ የሚገልጽ ሳይሆን፣ የወያኔ ቡድን በልኩ ቀልሶ ካስገባን የጎሣ ጎጆዎች መውጣታችንና ወያኔ የቀማንን ኢትዮጵያዊ ማንነታችንና አንድነታችን መልሰን የተጎናጸፍን መሆንችን ለዓለም ማኅበረሰብ ያሳየንበት ሕዝባዊ ሰልፍ ነው። ይህም...Read more

Pages

Subscribe to ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት  RSS